Category: Uncategorized

ሁሉንም ተጠቃሚ በሚያደርግ” መንግስት ክፍተት አለብኝ ብሎ በለያቸዉ እየሠራ መሆኑ ተገለፀ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ታምራት ዲላ ከኢዜአ ጋር በነበራቸዉ ቃለ ምልልስ እንደገለፁት አዲስ አበባ ከአፍሪካ ቀዳሚ የኢንቨስትመንት ማዕከል ለማድረግ መልካም አጋጣሚዎች በመጠቀም ሁሉንም ተጠቃሚ በሚያደርጉ ዘርፎች ላይ በተለይም በማንፋክቸሪንግ እና በአገልግሎት ዘርፍ ለሚነሱ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ ለመስጠት እንዲመች ተቋማዊ አድርገን በጥናት በተመሠረተ አሰራር አገልግሎት አሠጣጣችን በቴክኖሎጅ እንዲረዳ እያደረግን እየሠራን እንገኛለን ካሉ […]

የኢንቨስትመንት ፍሰቱ እየተነቃቃ መሆኑ ተገለጸ

ባለፉት 9 ወራት ለ2313 ባለሀብቶች አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ ለመስጠት ታቅዶ 2766 መሰጠቱ ፤ ለ204 ባለሀብቶች ማስፋፊያ ኢንቨስትመንት ፈቃድ ለመስጠት ታቅዶ 247፤ ለ675 ባለሀብቶች ለውጥ/ማሻሻያ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለመስጠት ታቅዶ 512 ፤ለ72 ባለሀብቶች ምትክ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለመስጠት ታቅዶ 88፤ ለ1344 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ዕድሳት ለመስጠት ታቅዶ 925 ፤በኢንቨስትመንት ኮሚሽኑ ከተለያዩ ፈቃድና ፈቃድ ነክ አገልግሎቶች ገቢ ለመሰባሰብ ብር […]

አዲሱ የአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ግርማ ሰይፉ ከኮሚሽኑ ሠራተኞች እና አመራሮች ጋር የሥራ ትዉዉቅ አደረጉ

አዲሱ የአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ግርማ ሰይፉ ከኮሚሽኑ ሠራተኞች እና አመራሮች ጋር የሥራ ትዉዉቅ አደረጉኮሚሽነሩ ስናገለግል ከልብ መሆን አለበት!!!ሌብነትን ስም ቀይረን ልናቆለጳጵሰዉ አይገባም ፈጣን ቀልጣፋ አገልግሎት ያለመስጠት ፤ሠዓት ከመሸራረፍ ጀምሮ ሌብነት ነዉ፡፡ስለዚህ ከልብ ሀገራቸዉን እና ህዝባቸዉን ለመጥቀም የሚመጡ ባለሃብቶችን ተገቢ አገልግሎት በተገቢዉ ሰዓት በመስጠት እኛም የምንፈልገዉን ነገር መጠየቅ የምንችልበት መደላድል መፍጠር ይገባናል ብለዋል፡፡በተለይም የደንበኞች […]

INVEST IN
ADDIS ABABA!

Drop Your Questions Here

×